ቅዳሜ 31 ጃንዋሪ 2015
Memehir Girma Wondimu vcd Part 32 B
Memehir Girma Wondimu vcd Part 32 B
ሰኞ 19 ጃንዋሪ 2015
እስከመቼ ነው
፲፮ እስከመቼ ነው
እስከመቼ ነው የማልለወጠው
ባልተሰበረ ልብ የምመላለሰው
በሰጠኸኝ ፀጋ ድካሜ ተከድኖ
ዓለም ይከበኛል አልቆና አግኖ
ይህን ከንቱ ወጥመድ ጣለው ከxላዬ
ትንሽ ሰው መሆኔን ይወቅ ህሊናዬ
ኣዝ……………
ፀሐይ ስትጠልቅ ከዋክብት ሲረግፉ
ለገናናው ክብርህ ፈቅደው ሲሸነፉ
ለሁለት ሲከፈል ድንጋያማው ዓለት
የኔ ልብ መች ይሆን የሚሸነፍለት
ኣዝ…………
ቃልህን ስሰማ ልቤን ይነካኛል
ፅድቄን አስባለሁ ሀዘን ይሰማኛል
ወዲያው ተመልሸ ሁሉን እረሳለሁ
ለዚህ –ለም ስብከት ልቤን አከፍታለሁ
ኣዝ………..
መኖርን እሻለሁ ልቤ ተለውጦ
አንተን እንዲያከብርህ ከሁሉ አብልጦ
–ልለት
አይሁን ይቅር ይሰበር ከፊትህ
ደንግጨ አንድመለስ ሲገስፀኝ ድምፅህ
ኣዝ…….
ዲ/ቴድሮስ
ዮሴፍ ቁ
ቅዳሜ 17 ጃንዋሪ 2015
አድርገህልኛልና
፮
አድርገህልኛልና
አመሰግንሀለው እልል እልል
ለዓለም ወለዓለም ዓማኑዔል
እገዛልሀለሁ መድኃኔዓለም
ቀኑ ጨልሞብኝ ዙሪያው ገደል ሁኖ
የችግር አረንቛ ፊቴ ተደቅኖ
እረዳት ያጣሁኝ በመሰለኝ ጊዜ
ፈጽሞ አራኽልኝ የልቤን ትካዜ
አዝ…………….
አምላኬ ጉልበቴ ኃይሌ መመኪያየ
ጠላት ማሳፈሪያ የእምነት ጋሻየ
እንደማትተወኝ አሁን አውቄያለሁ
ካለኝ ነገር ይልቅ በአንተ ታምኛለሁ
አዝ………….
ጥቂቷን አብዝተህ ለምትመግብ ጌታ
የምመልስልህ ባላገኝ ስጦታ
በቀንም በሌሊትም ሁሌ ለሚያበራ
መንክር ለባሕርይሕ ዕጹብ ላንተ ስራ
አዝ…………..
አምላኬ ሆይ ምስጋና ላንተ ይገባሃል
ለትንቯ ጎጆ በረከት ሰጥተሀል
ድሀ ነኝ አልልም ሀብቴ አንተ ነህና
ማሰሮየር ሞልቷል ሳይጎድል እንደገና
አዝ………………….
ውደማደሪያው ገብቸ
፮
ውደማደሪያው ገብቸ
ወደማደሪያገብቼ ልስገድ ለእግዚአብሔር
ምስጋናንም ላቅርብ ስለስሙ ክብር
በአጸደ መቅደሱም እሰግድለታለሁ
በፊቱ ለመቆም ማልጀ እነሳለሁ (፪)
አዝ……………
በመከራየ ቀን ሁኖኛል መከታ
ቤቱ ተገኝቸ በፍጹም ደስታ
የከንፈርን ፍሬ ልሰዋ በእልልታ(፪)
አዝ…………..
አስር አውታር ባለው በበገና
በመልዕክቱ ፊት ለማቅረብ ምስጋና
የአፌንም ነገር ሰምተኽኛልና(፪)
አዝ………………..
ለስሙ ልንበርከክ ለአርሱ አንደሚገባ
ስእለቴን ልፈጽም ላቅርብለት መባ
ወደ አደባባዩ በምስጋና ልግባ(፪)
አዝ…………
አሸበሽባለሁ ድምጼን አሰምቼ
በቤተ መቅደሱ ሌሊት ተገኝቸ
እንደካህናቱ እጆቼን ዘርግቸ(፪)
አዝ……………..
ዲ/ወንድወሰን
በቀለ ቁ/፪
ወረብ
፬
መመኪያየ አንተ ነህ
መመኪያየ አንተ ነህ(፪) የነፍሴ መዳኛ
ተመልከት ወደኔ አትስጠኝ ለዳኛ
፭
እሳተ ጽሩር
እሳተ ጽሩር ማየ ጠፈሩ (፪)
ደመና መንኮራኮሩ ለመድሀኒዓለም
፰ ይቅርታህ ብዙ ነው
ይቅርታህ ብዙ ነው ለሚጠሩህ ሁሉ(፪)
አድምጠኝ ጌታ ሆይ ተቀበለኝ ፅሎቴን በሙሉ፪)
፱ ዘበOማያት
ዘበOማያት አቡነ ዘበOማያት
ከዚህ ቤት(፭) ይደር በረከት
፯ ለጌታየ
ለጌታየ ለእግዚአብሔር ስላደረገልኝ ምን እከፍለዋለሁ(፪)ምስጋና ነው እንጅ(፪) ሌላ ምን እላለሁ
ለእመቤቴ ለድንግል ማርያም ስላማለደችንምን እከፍላታለሁ
ምስጋና ነው እንጅ(፪) ሌላ ምን እላለሁ
፲፬ ፀጋ ነPነ
ፀጋ ነPነ ወሕይወተነ ረከበነ
በxይለ መስቀሉ ለእየሱስ ክርስቶስ
በxይለ መስቀሉ
ኪያከ እግዚኦ ነአኩተከ ወንሴብሃከ እግዜብሔር
፲፭ አልተወኝም
አልተወኝም ለካስ ጌታ ይወደኛል(፪)
ዛሬም ስበድለው ልጀ ሆይ ይለኛል(፪)
ምስጋና አቀርባለሁ
፫ ምስጋና አቀርባለሁ
ምስጋና አቀርባለሁ ለሠራዊት ጌታ(፪)
ጠብቆኛልና
ከጧት እስከማታ(፪)
ሰማዩን ለሠራው ምድርን ላነጸት
ውኃውን አስፍፎ እንዲህ ላስዋባት
ለያዕቆብ አምላክ ሁሉን ለሚያደርገው
ጥብቆኛልና ተመስገን ልበለው
አዝ…………
ጭንቅ ብሎኝ ሳለ በስቃይ በህመም
የሚያድነኝ ጠፍቶ ብቻየን ስደክም
አባቴ ሆይ ማረኝ ብየ ስጠራው
በእጁ ለዳሰሰኝ እዘምራለሁ
አዝ…………..
የልመናየን ድምጽ እርሱ ሰምቷልና
ጆሮውን ወደኔ አዘንብሏልና
በክብር ዙፋኑ በሰማይ ለታየው
አልል አልል ብየ እኔም ላመስግነው
መ/ር ዘበነ ለማ ቁ/፩
እንደቸርንተህ
፪ እንደቸርንተህ
አንደቸርነትህ ኣቤቱ ማረኝ
አንደምህረትህ ይቅርታ ስጠኝ
ከxጢአቴም አንጻኝ ከክፉ በደሌ
ለዚያች ክፉ ሃጢአት አንዳልሆናት ሎሌ
አኔም አመፃዮን በደሌን ሳውቀው
ፍፁም የሚያድነኝ ቸርነትህ ነው
አንተን ብቻ በደልሁ ክፉም አደረግሁ
አሁን ይቅር በለኝከፊትህ ወደቅሁ
ከፊትህ ወድቄ ስለምን አንተን
መውደቄን ተመልከት አምላከ ብርሃን
አሁን ትባርክ ዘንድ ማህበራችንን
ሀገራችንን ጌታ ሆይ ላክልን
መንፈስ ቅዱስን ጰርራሊጦስን
አሁን ትባርክ ዘንድ ፅሎታችንን
ሃይማኖታችን ጌታ ሆይ ላክልን
ቅ/ሚካዔል ቅ/ ገብርዔልን
ስብሐት ለአብ
፩ ስብሐት ለአብ
ስብሐት ለአብ
ስብሐት ለወልድ
ስብሐት ለመንፈስ ቅዱስ
ስብሐት ለወልድ
ስብሐት ለመንፈስ ቅዱስ
ምስጋና ከማቅረብ ከቶ ኣንወሰንም
ዛሬም ወደፊትም ደግሞም ለዘላለም
ኣዝ………………
ከዚህ ከማራኪው ከአስጨናቂው ዓለም
የጠራ ይድናል የፈጣሪውን ስም
በውነት ያለሐሰት ያለጥርጥር
ኣዝ………………..
ማንም መድሐኒቱን የሚጠላ የለም
ኑZችን አንዲያምር ኣንድነታችንም
ሊኖረን ይገባል ፍቅርና ሰላም
ኣዝ………..
ያልከውን ኣስበህ አናንተም ሁላችሁ
ሁለት ሶስት ሁናችሁ በስሜ ካላችሁ
አኔም አገኛለሁ በመካከላችሁ
ኣዝ………….
አቤቱ ኣምላክ ሆይ አንለምንሀለን
አንድትገኝልን በመካከላችን
ይኸው ተገኝተናል ሁለት ሶስት ሆነን
ኣዝ………………..
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች (Atom)


.jpg)
.jpg)
.jpg)
